ቋንቋዎች፥

ይህ የዊኪማፒያን የመረጃዎች-ጥንቅር(ዳታ) በመጠቀም የተፈጠረ ስፍራ ነው። ዊኪማፒያ ግልፅ ይዘት ያለው (ለማንኛውም ተሳታፊ ክፍት የሆነ)፣ የተለያዩ ሰዎቸ በገዛ ፍቃዳቸው ዓለም አቀፋዊ ትብብር ፈጥረው በነፃ ያበረክቱት የካርታ ዝግጅት ነው። በውስጡም እስከ 32484959 ለሚሆኑ ቦታዎች መረጃዎችን ያቀፈና፣ የወደፊት ግስጋሴውንም ጭምር ያለማቋረጥ እያስቆጠረ ያለ ነው። ስለ ዊኪማፒያና ስለከተማ መምሪያዎች በይበልጥ ይማሩ.

ወሊሶ

ወሊሶ እንዱሁም ግዮን ተብላ የምትጠራው ከተማ በወሊሶና ጎሮ ወረዳ፣ ሸዋ
ውስጥ የምትገኝ ሲሆን፣ ከወረዳው ውስጥ ካሉትም ከተማዎች ሁሉ ተለቅ ያለች
ከተማ ናት። ወሊሶ ከአዲስ አበባ በደቡባዊ ምዕራብ በኩል 115 ኪ/ሜ ርቀት
ላይ ትገኛለች። በአውሮፓዊያን አቆጣጠር 2005 ዓ/ም የማዕከላዊ እስታትስቲስክስ
ኤጀንሲ ባቀረበው መሰረት የወሊሶ ከተማ ሕዝብ ብዛት 45,537 እንደነበር
ያሳያል።

የቅርብ ጊዜ የከተማ አስተያየቶች፥

  • ነጋሽ ሆቴል, alemayehu (እንግዳ) ፃፉ ከ13 ዓመታት በፊት:
    harka nama dhunfaati yeroo galuu aadaa ummata godina sana wanta ibsu hojjadha!!!!!!!!!!!!
ወሊሶ በካርታው ላይ።